Revelation
Revelation 1
Revelation 1:1-3
ራዕይ 1፡ 1-3
የእርሱ አገልጋዮች በክርስቶስ አማኞች በቅርቡ ሊሆኑ ስላሉት ነገሮች አማራጭ ትርጉም: "በቅርቡ የሚሆኑ ነገሮች" አስታውቋል "ተነግሮዋል፡፡" (See: [[:en:ta:vol1:translate:figs_idiom]]) ጊዜ ቅርብ ነው አማራጭ ትርጉም: "መሆን የሚገባቸው ነገሮች ብቅርቡ ይሆናሉ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_ellipsis]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]]
Revelation 1:4-6
ራዕይ 1፡ 4-6
ሠላም ከሆነው ሠላም ይሁንላችሁ "ሠላም ከሆነ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሠላም ይሁንላችሁ" መናፍስት እነዚህ መናፈስት መላእክት መሆናቸው በተዘዋዋር መንገድ ተገልጾዋል ምክንያቱም እነዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት የሚሆኑ ናቸውና፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_explicit]]) ነጻ ወጥተናል አማራጭ ትርጉም: "ነጻ አውጥቶናል" መግስት አድርጎናል "ለይቶን በእኛ ላይ መንገስ ጀምሯል" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]]
Revelation 1:7-8
ራዕይ 1፡ 7-8
ዐይን ሁሉ አማራጭ ትርጉም: "ማንኛውም ሰው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]]) ሰቀሉት ገደሉት (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_euphemism]]) ወጉት ቀዳዳ አበጁ አልፋ እና ኦሜጋ (ጅማሬ እና ፍጻሜ) እነዚህ የግሪክ ፊደላት መጀመሪያ እና መጨረሻ ናቸው፡፡ ትርጉሙም የሁሉ ነገር ጅማሬ እና ፍጻሜ እግዚአብሔር ነው፤ በመካከልም በሁሉም ላይ የሚገዘው እግዚአብሔር ነው ማለት ነው፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) አልፋ . . . ኦሜጋ ይህ በባሕሉ መሠረት መተርጎም ይኖርበታል፡፡ ለምሳሌ ያኸል አልፋ እና ኦሜጋ የሚሉት ቃላት የግሪክ ፊደላትን ለማያውቅ ሰው ምንም ዓይነት ትርጉም የላቸውም፡፡ ስለዚህም በቋንቋቸው ተስመሚ የሆኑ ቃላትን ፈልገው መተርጎም ይርባቸዋል፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]]
Revelation 1:9-11
ራዕይ 1፡ 9-11
እናንተ . . . እናንተ በሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ያሉ አማኞች (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_you]]) ከእናንተ ጋር በዚየሱስ ያለው መከራን እና መንግስትን በጽናት የሚካፈሉ "ከእናንተ ጋር የእግዚአብሔርን መንግስት የሚወርሱ፡፡ እንዲሁም የኢየሱስ ከመሆናችን የተነሣ ከእናንተ ጋር መከራን እና ስደተን በጽነናት የሚካፈል፡፡" ከእግዚአብሔር ቃል የተነሣ "የእግዚአብሔርን ቃል በመናገሬ የተነሣ" በመንፈስ ይህ ማለት በእግዚአብሔር መንፈስ አማካኝነት፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_idiom]]) የጌታ ቀን በክርስቶስ የሆኑት አማኞች የሚያመልኩበት ቀን፡፡ የመለከት ድምፅ ያለው ክፈተኛ ድምፅ ድምፁ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሣ የመለከት ድምፅ ይመስላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) ሰምርኔስ፣ ጴርጋሞንም፣ ትያጥሮንም፣ ሰርዴስም፣ ፊልድልፍያም እና ሎዶቅያም እነዚህ በዘመኗ ቱሪክ አከባቢ በኢስያ ውስጥ የሚገኙ ከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_names]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]]
Revelation 1:12-13
ራዕይ 1፡ 12-13
ድምፁ በዚህ ሥፍራ ላይ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]]) ቀበቶ በመቀመጫ ዙሪያ ወይም በደረት ዙሪያ የሚታጠቁት ቁራጭ ጨርቅ ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]]
Revelation 1:14-16
ራዕይ 1፡ 14-16
ራሱ እና ጸጉሩ ልክ የበግ ጸጉር ይመስላል - እንደ በረዶ ነጭ ነው “እንደ ነጭ ነው” የሚለው በድጋሚ የተገለጸው ቃል ራሱ እና ጸጉሩ ምን ያኸል ነጭ እንደሆነ አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]) ድምፁም እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅ ነበረ። ይህ ትልቅ ድምፅ ያለው፣ በፍጥነት የሚፈስ፣ ነጭ የወንዝ ውሃ የሚያሰማውን ድምፅ ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]]
Revelation 1:17-18
ራዕይ 1፡ 17-18
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]] He placed his right hand on me አማራጭ ትርጉም: "በቀኝ እጆቹ ነካኝ" እኔ መጀመሪያ እና መጨረሻ ነኝ ይህ ለመኖር የመጀመሪያ መሆንን የሚያሳይ እና ለመኖር የመጨረሻ መሆንን የሚለው የሚያሳየው ዘላለማዊ ባሕርውን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]])
Revelation 1:19-20
ራዕይ 1፡ 19-20
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:01]] የወርቅ መቅረዞች ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:12|1:12]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት See how you translated this in ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
Revelation 2
Revelation 2:1-2
ራዕይ 2፡ 1-2
ሐዋርያት ነን የሚሉትን አማራጭ ትርጉም፡ "ሐዋርያት ነን የሚሉ ሰዎች" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:3-5
ራዕ 2፡ 3-5
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]] የመጀመሪያው ፍቅር ይህ ማለት "ለክርስቶስ ያላችሁ የመጀመሪያ ፍቅር፡፡" (ተመልከት: [[[[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) መቅረዝህን እወስድሃለሁ እያንዳንዱ መቅረዝ ሰባቱን ቤተ ክርስቲያናትን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[[[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]])
Revelation 2:6-7
ራዕይ 2፡ 6-7
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]] ኒቆላውያንን ኒቆላ የሚባለውን ሰው ትምህርት የሚከተሉ ሰዎች፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_names]]) ጆሮ ያለው ይስማ መንፈሰሳዊ ጆሮዎች፡፡ ይህ ማለት እግዚብሔር ማድመጥ እና መልዕክቱን መረዳት የሚችል ሰው፡፡ እንዲበላ እፈቅድለታለሁ "እንዲበሉ እፈቅድላቸዋለሁ"
Revelation 2:8-9
ራዕይ 2፡ 8-9
ስምርኔ ይህንንነ በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ መጀመሪያ እና መጨረሻ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:17|1:17]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:10-11
ራዕይ 2፡ 10-11
ዳብሎስ አንዳንዶቻችሁን ወደ ወህኒ ቤት ልጥላቸው ነው
አማራጭ ትርጉም: "ዳብሎስ አንዳንዶቻችሁን ወደ ወህኒ እንድትገቡ በቅርቡ ያደርጋል"
ጆሮ ካላችሁ
በ[[:en:bible:notes:rev:02:06|2:7]]. ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉም፡፡
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:12-13
ራዕይ 2፡ 12-13
በጴርጋሞንም ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ አንቲጳስ ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡ (ተመልከት፡[:en:ta:vol1:translate:translate_names]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:14-15
ራዕይ 2፡ 14-15
ባላቅ ይህ አንድ ንጉሥ ስም ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_names]]) ባላቅን የእስራኤል ልጆች ፊት መሠናከያ ዓለተ እንዲያኖር ያስተማረ አማራጭ ትርጉም: "የእስራኤል ሕዝብ እንዴት ኃጢአት ማድረግ እንደሚችል ለባላቅ ያሳየው" ለጣኦት የተሰዋ ምግብን መብላት አማራጭ ትርጉም: "ለጣኦት የተሰዋ ምግብ እና ያንን መብላት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) መሴሰን አማራጭ ትርጉም፡ "ፍትወታዊ ኃጢአት" ወይም "የግብረ ሥጋ ግንኙነት በማድረግ ኃጢአት መፈጸም" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:16-17
ራዕይ 2፡ 16-17
ይህንን የማታደርጉ ከሆነ እኔ "ንሰሓ የማትገቡ ከሆነ እኔ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_ellipsis]]) ከአፌ በሚወጣው ሰይፍ ይህ በ[[:en:bible:notes:rev:01:14|1:16]]. ላይ የተጠቀሰውን “ሰይፍ” ያመለክታል፡፡ የሚሰማ ጆሮ ያለው በ[[:en:bible:notes:rev:02:06|2:7]]. ላይ ያለውን ትርጉም ተመልከት፡፡ ድል ለነሣው አማራጭ ትርጉም: "አሸናፉ ለሆነ ለማንኛውም ሰው" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:18-19
ራዕይ 2፡ 18-19
ትያጥሮን ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ እነዚህ የእግዚአብሔር ልጅ ቃላት ናቸው፡፡ ከሞት የተነሣ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ካረገ ብዙ ዓመታት በኋላ አሁንም ለአማኞች በበመናገር ላይ ይገኛል፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ይህ ለኢየሱስ በጣም ወሳኝ የሆነ የማረግ ስም ነው፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:guidelines_sonofgodprinciples]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:20-21
ራዕይ 2፡ 20-21
ይሁን እንጂ የምነቅፍ ነገር አለኝ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:02:03|2:4]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:22-23
ራዕይ 2፡ 22-23
በአልጋ ላይ እጥላታለሁ አማራጭ ትርጉም: "ታማሚ እንዲትሆን አደርጋለሁ" ወይም "በበሽታ እቀጣታለሁ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) ማመንዘር "ዝሙት መፈጸም" እርሷ ስላደረገችው ነገር እነርሱ ንሰሓ ገቡ አማራጭ ትርጉም: "እንደ እርሷ በመሆናቸው ንሰሓ ገቡ" ልጆቿን በሞት እገድላቸዋለሁ አማራጭ ትርጉም: "ልጆቿን እገድላቸዋለሁ" ሀሳብን እና መሻትን የሚመረምረው እኔ ነኝ አማራጭ ትርጉም: "ሀሳብን እና መሻትን እመረምራለሁ" ወይም "አእምሮን እና ልብን እመረምራለሁ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:24-25
ራዕይ 2፡ 24-25
የሴጣንን ጥልቅ ነገር አማራጭ ትርጉም: "የሴጣንን የሐሰት ልምምድ" ወይም "የሴጣንን ውሸት" ወይም: እነዚህ መምህራን ምስጥ፣ አስገራም ልምምድ ብለው የሚናገሩት ሴጣን እንደነገራቸው የሚገልጹት ነገር ማለት ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 2:26-29
ራዕይ 2፡ 26-29
ድል የነሣው አማራጭ ትርጉም: "ያሸነፈ ማንኛውም ሰው" እሰጠዋለሁ በዚህ ሥፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያሸነፈውን ሰው ነው፡፡ የማለደ ኮከብ ይህ የሚያመለክተው ከንጋት በፊት የሚትታይ ደማቅ ኮከብን ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:02]]
Revelation 3
Revelation 3:1-2
ራዕይ 3፡1-2
ሰርዴስ
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ቃል
"እነዚህ የ ቃል ናቸው"
ሥራህ ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትም
"ያደረከው ነገር ሙሉ ሆኖ አላገኘሁትም"
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:3-4
ራዕይ 3፡ 3-4
ንቃ ይህ የሚያመለክተው ትክክለኛ ነገር ለማድረግ መነሳትን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) እንደ ሌባ እመጣብሃለሁ ሌባ በማይታወቅ ሰዓት እንደሚመጣ ሁሉ ኢየሱስም ባልተጠበቀ ሰዓት ይመጣል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) ልብሳቸውን ማቆሸሽ የለባቸውም ቆሻሻ ልብስ የሚያመለክተው በሕይወታቸው ውስጥ ያለውን ኃጢአት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ነጭ መልበስ ነጭ ልብስ ንጹሕ ሕይወትን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:5-6
ራዕይ 3፡ 5-6
ድል የነሣው "ያሸነፈ ማንኛውም ሰው" ነጭ ልብስ መልበስ ነጭ ልብሽ ንጹሕ ሕይወትን ይወክላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ጆሮ ያለው ይስማ . . . ቤተ ክርስቲያናት ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:03:07|3:7]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:7-8
ራዕይ 3፡ 7-8
ፊልድልፍያ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የዳዊት ቁልፍ “ቁልፍ” መንፈሳዊ ስልጣንን ወይም ኃይልን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) የተከፈተ በር ይህ እግዚአብሔርን የማገልገል ዕድልን ይወክላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ያልካዱት አማራጭ ትርጉም: "ያልካዱት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_litotes]]) የእኔ ስም "እኔ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:9-11
ራዕይ 3፡ 9-11
የሴጣን ምኩራብ . . . አይሁድ ሆነው ያልሆኑት ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:02:08|2:9]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ መስገድ ይህ የአምልኮ ሳይሆን የመገዛት ምልክት ነው፡፡ በእግርህ ፊት "በአንተ ፊት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]]) እነርሱን ለመፈተን "እነርሱን ለመፈተን" አጥብቀህ ያዝ "በማመን ቀጥል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_idiom]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:12-13
ራዕይ 3፡ 12-13
ድል የነሣው አማራጭ ትርጉም: "ያሸነፈ ማንኛውም ሰው" በእኔ አምላክ ቤተ መቅደስ ውስጥ ያለ ምሰሶ “ምሰሶ” በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ ጠቃሚ እና ቋሚ የሆነን ነገር ይወክላል፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:14-16
ራዕይ 3፡ 14-16
ሎዶቅያ ይህንንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:09|1:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የአሜን ቃላት ዮሐንስ ለኢየሱስ ክርስቶስ አሜን የሚል ሌላ ስም ይሰጠዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እነዚህ አሜን ተብሎ የሚጠራው ቃላት ናቸው፡፡" በራድ ወይም ትኩ እነዚህ ሁለት የተለያዩ መንፈሳዊ ፍላጎት ጽንፎችን ያሳያሉ፡፡ “በራድ” መሆን ሙሉ ለሙሉ እግዚአብሔር መቃወም ሲሆን፣ “ትኩስ” መሆን ማለት ደግሞ እግዚአብሔርን ለማገልገል ከፍተኛ ቅናት ያለው ሰው መሆን ማለት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ለብ ያለ "በጥቂቱ የሞቀ፡፡" ይህ በተወሰነ ደረጃ መንፈሳዊ ፍላጎር ወይም እምነት ያለውን ሰው የሚያሳይ ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:17-18
ራዕይ 3፡ 17-18
ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም እነዚህ ቃላት በጣም መጥፎ በሆነ መንፈሳዊ ሁኔታ ውስጥ ያለን ነገር ግን በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን የማያውቁ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ባለ ጠጋ እንድትሆን ይህ በመንፈሳዊነት ንጹሕ መሆንን እና ከእግዚአብሔር ጋር መልካ ግንኙነት መኖርን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ጥሩ ነጭ ልብስ ነጭ ልብስ መንፈሳዊ ንጽሕናን ይወክላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:19-20
ራዕይ 3፡ 19-20
ቅና ንሰሓም ግባ "በቁም ነገር ንሰሓ ግባ" እኔ በደጅ ቆሜ መዝጊያ በሩን አንኳኳለሁ “መዝጊያ በር” ክርስቶስ ልገባበት የሚፈልገውን ሕይወታችንን ወይም ነፈሳችንን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ድምፄን ይሰማሌ “ድምፅ” የክርስቶስን ጥሪ ይወክላል፡፡ (ተመልክት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) በሩን ክፈቱ ይህ ክርስቶስን ለመቀበል መወሰን እና ወደ ውስጥ እንዲገባ መጋዘበዝን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ከእርሰሱ ጋር መብላት ይህ ግንኙነትን፣ ጓደኝነትን፣ ሕብረትን ያመልክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 3:21-22
ራዕይ 3፡ 21-22
ድል የነሣው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:02:06|2:7 ላይ ምን ብለህ አንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አሸናፊ የሆነ ማንኛውም ሰው፡፡". በዙፋኔ ላይ ከእኔ ጋር ይቀመጣል፡፡ በዙፋን ላይ መቀመጥ ማለት መግዛት ማለት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) ጆሮ ያለው ይስማ ይህን በ[[:en:bible:notes:rev:02:06|2:7]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:03]]
Revelation 4
Revelation 4:1-3
ራዕይ 4፡ 1-3
ከእነዚህ ነገሮች በኋላ ዮሐንስ ኢየሱስ ለሰሰባቱ አብያተ ክርስቲያት የተናገረውን ከሰማ በኋላ፡፡ ([[:en:bible:notes:rev:02:01|2:1-3:22]]). በሰማይ ያለው ያ መዝጊያ በር ተከፈተ አማራጭ ትርጉም፡ "ወደ ሰማይ መግቢያ በር" የኢያስጲድንና የሰርዲኖን እነዚህ በመጠኑም ቢሆን ውድ ድንጋዮች ናቸው፡ ይሁን አንጂ ምን አይነት ቀለም እንዳላቸው ግን በእርግጠኝነት ማናገር አንችልም፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) ቀስተ ዳመና የጸሐይ ብርሃን ከኋላቸው ሆኖ ከፊታቸው ደግሞ ዝናብ ስዘንብ ሰዎች የሚመለከቱት ቀለማት ናቸው፡፡ መረግድ አረንጓዴ ቀለም ያለው በተወሰነ መልኩም ቢሆን ውድ የሆነ ድንጋይ ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:04]]
Revelation 4:4-5
ራዕይ 4፡ 4-5
የመብረቅ ብልጭታ በቋንቋችሄ የመብረቅ ብልጭታ መታየቱን ለማመልከት የሚያገለግል ቃልን ተጠቀሙ፡፡ መብረቅ እና የነጎድጓድ ድምፅ "እንደ ነጎድጓድ ያለ ድምፅ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:04]]
Revelation 4:6
ራዕይ 4፡ 6-6
ብርጭቆ ሙሉ ለሙሉ ግልጽ የሆነ ነገር፣ አማራጭ ትርጉም: "ብርጭቆ" ወይም "በረዶ፡፡" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:04]]
Revelation 4:7-8
ራዕይ 4፡ 7-8
የነበረ፣ ያለ እና የሚመጣው እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የሚኖር ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_idiom]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:04]]
Revelation 4:9-11
ራዕይ 4፡ 9-11
ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው “ከዘላለም እስከ ዘላለም” ማለት እርስ “ለዘላለም” ይኖራል ማለት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]) ጌታችን እና አምላካችን ተናጋሪዎች እንጂ ሰሚዎች አይደሉም (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_exclusive]]) ሆነዋል እንዲሁም ተፈጠትረዋል “ሆነዋል” እና “ተፈጥረዋል” የሚለው ቃል ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እግዚአብሔር ሁሉን ነገር እንደፈጠረ አጽኖት ሰጥተው የሚገልጹ ናቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:04]]
Revelation 5
Revelation 5:1-2
ራዕይ 5፡ 1-2
ከዚያም ተመለከትኩ
"እነዚህ ነገሮች ካየሁ በኋላ ይህንን አየሁ"
በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው
ይህ በ[[:en:bible:notes:rev:04:01|4:2-3]]. ላይ ከተገለጸው ጋር “ተመሳሳይ ነው”፡፡
ሲያውጅ
ከዚህ በመቀጠል ከቀረበው ጥያቄ ጋር የሚስማማ ቃልን ተጠቀም፡፡
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 5:3-5
ራዕይ 5፡ 3-5
በሰማይ ወይም በምድር ወይም ከምድር በታች "በዬትኛውም የተፈጠረ ሥፍራ" ወይም "በሁሉም ሥፍራ፡፡" ይህ እግዚአብሔር እና መለአክቱ፣ ሰዎች የሚኖሩበት እና የሞቱት የሚኖሩበት ሥፍራ ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) ተመልከት አማራጭ ትርጉም: "አድምጥ" ወይም "አሁን ልነገርህ ስላለሁት ነገር ትኩረት ሰጥተህ አድምጠኝ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 5:6-7
ራዕይ 5፡ 6-7
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 5:8
ራዕይ 5፡ 8-8
ወሰደው "በጉ ወሰደው" እያንዳንዳቸው አማራጭ ትርጉሞች 1) "እያንዳንዱ ሽማግሌዎች እና ሕያዋን ፍጥረታት" ወይም 2) "እያንዳንዱ ሽማግሌዎች፡፡" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 5:9-10
ራዕይ 5፡ 9-10
አንተ ታርደሃልና አማራጭ ትርጉም: "አንተን አረደዋልና" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ታርዷል በቋንቋችሁ ውስጥ ለመስዋእትነት የሚቀርቡ እንስሳትን መሰዋትን የሚያመለክት ቃል ካለ በዚህ ሥፍራ ይህን ቃል ለመቀበል ሞክሩ፡፡ ለእግዚአብሔር ሰዎችን ገዝተሃል፡፡ "ሰዎች የእግዚአብሔር መሆን ይችሉ ዘንድ አስፈላጊውን ዋጋ ከፍለሃል፡፡" ገዝተሃል ይህ ሌላ ሰው የተከፈለውን ዋጋ ወስዷል የሚል ትርጉም ሊኖረው አይገባም፡፡ አማራጭት ትርጉም፡ “ዋጅተሃል” (DB)፡፡ ከነገድ፣ ከቋንቋ፣ ከሕዝብ እና ከሀገር ሁሉ ሰዎችን ለእግዚብሔር አማራጭ ትርጉም: "ሁሉንም ዓይነት ሰዎች" ወይም "ሰዎችን ከሁሉም ሥፍራ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 5:11-12
ራዕይ 5፡ 11-12
200,000,000 (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 5:13-14
ራዕይ 5፡ 13-14
በሰማይ እና በምድር እንዲሁም ከምድር በታች ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:03|5:3]]. ላይ ምን ብለህ እደተረጎምክ ተመለክት፡፡ በባሕር ላይ በጀልባዎች [[:en:bible:questions:comprehension:rev:05]]
Revelation 6
Revelation 6:1-2
ራዕይ 6፡ 1-2
እኔ “እኔ” የሚለው ቃል በሁሉም ሥፍራዎች ላይ የሚያመለክተው ጸሐፊውም ዮሐንስ ነው፡፡ ሰባቱን ማህተሞት የፈታህ ከሰባቱ ማህተሞት መካከል በቁጥር አንድ ላይ የሚገኘውን የፈታህ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 6:3-4
ራዕይ 6፡ 3-4
ሁለተኛውን ማህተም የፈታህ በሁለት ቁጥር ላይ የሚገኘውን ማህተም የፈታህ የቀይ ዳማ "ደማቅ ቀይ" ፈረስ ላይ ለተቀመጠው ፈቃድ ተሰጠው አማራጭ ትርጉም: "እግዚብሔር ፈረስ ላይ ለተቀመጠው ፈቃድ ሰጠው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 6:5-6
ራዕይ 6፡ 5-6
ሦስተኛውን ማህተም ፈታ በሦስተና ተራ ቁጥር ላይ የሚገኘውን ማህተም ፈታ እርቦ ስንዴ ይህ የመሥፈሪያ ዓይነት ሲሆን ከአንድ ሊተር ጋር ይስተካከላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_bvolume]]) አንድ ዲናር ይህ ገንዘብ የአንድ ቀን ሥራ ደሞዝ ጋር እኩል ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_bmoney]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 6:7-8
ራዕይ 6፡ 7-8
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 6:9-11
ራዕይ 6፡ 9-11
ከእምነታቸው የተነሣ አማራጭ ትርጉም፡ "አጥበቀው ያምኑ ነበር" ወይም "በጣም ያምናሉ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 6:12-14
ራዕይ 6፡ 12-14
ፀሐይም እንደ ማቅ ጠጕር ጥቁር ሆነ፥ ፀሐይ በጣም ጠቆረች፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 6:15-17
ራዕይ 6፡ 15-17
ጀነራሎች የጦር አዛዦችን የሚያመልክ ቃል ነው፡፡ በዋሻዎች ውስጥ ተሸሸጉ አማራጭ ትርጉም፡ "በተራሮች መካከል በሚገኙ ትልልቅ ዋሻዎች ውስጥ ተሸሸጉ" ወይም "በምድር ውስጥ በተቆፈሩ ምሽጎች ውስጥ ተሸሸጉ" የእርሱን ፊት “እርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 7
Revelation 7:1-3
ራዕይ 7፡ 1-3
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:06]]
Revelation 7:4-6
ራዕይ 7፡ 4-6
የታተመው አማራጭ ትርጉም: "የእግዚአብሔር ምልክት ያለባቸው ሰዎች" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) 12,000 ከእያንዳንዱ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) 144,000 ከእያንዳንዱ ነገር ዐሥራ ሁለት ሺህ በዐሥራ ሁሉት ቡድኖች ነበሩ፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) የእስራኤል ነገዶች ሁሉም በእስራኤል ውስጥ ዐሥራ ሁሉት ነገዶች የነበሩ ሲሆን እያንዳንዱን በያዕቆብ ልጆች ስም ተሰይሟል፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:07]]
Revelation 7:7-8
ራዕይ 7፡ 7-8
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:07]]
Revelation 7:9-10
ራዕይ 7፡ 9-10
ከዙፋኑ ፊት ቆሙ እንዲሁም በበጉ ፊት ቆሙ "በዙፋኑ እና በበጉ ፊት ቆሙ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_parallelism]]) ነጭ ልብስ በዚህ ሥፍራ “ነጭ” ቀለም የሚያመለክተው ንጽሕናን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ድነት የበጉ . . . ለሆኑትነው "በዘፉኑ ላይ የተቀመጠው አምላካችን እና በጉ አድኖናል" ወይም "ድነት በዙፋኑ ላይ ከተቀመጠው እና ከበጉ ዘንድ መትቶልናል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_abstractnouns]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:07]]
Revelation 7:11-12
ራዕይ 7፡ 11-12
መላእክት ሁሉ . . . ሕያዋን ፍጥረታት "በዙፋኑ ዙሪያ የቆሙት ሁሉም መላእክት እና ሽማግሌዎች እንዲሁም አራቱ ሕያዋን ፍጥረታት" አራቱ ሕያዋን ፍጥረታት እነዚህ በ[[:en:bible:notes:rev:04:06|4:6-8]]. ላይ አስቀድመው የተጠቀሰሱት አራቱ ፍጥረታት ናቸው፡፡ ምሳጋና፣ ክብር . . . ለአምላካችን ይሁን "አምላካችን ምስጋና፣ ክብር፣ ትበብ፣ ምስጋና፣ አክብሮት እና ኃይል ሁሉ ይገባዋል" ከዘላለም እስከ ዘላለም እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረታዊ ሀሳባቸው ተመሳሳይ ሲሆን አጽኖት የሚሰጡት ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ ለዘላለም እግዚአብሔርን እንደሚያመልኩት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:07]]
Revelation 7:13-14
ራዕይ 7፡ 13-14
ልብሳቸውን አጥበዋል እንዲሁም በበጉ ደም ነጭ አድርገዋል “ነጭ” ቀለም የሚያመለክተው ንጽሕናን ሲሆን “ደም” ብዙ ጊዜ ነገሮችን ለማንጻት ጥቅም ላይ ከሚውለው ከውሃ ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል፡፡ ንጽሕና የሚገኘው “በመታጠብ” ነው ወይም በክርስቶስ ደም በመሸፈን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:07]]
Revelation 7:15-17
ራዕይ 7፡ 15-17
እነርሱ . . . እነርሱ . . . እነርሱ እነዚህ ሁሉ ተውላጠስሞች የሚመለክቱት በታላቁ መከራ ውስጥ ያለፉትን ሰዎችን ነው፡፡ ፀሐይ አታሸንፋቸውም ይህ ማለት ፀሐይ ከሙቀቷ የጠነሣ ከእንግዲህ ወዲህ አታሰቃያቸውም፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:07]]
Revelation 8
Revelation 8:1-2
ራዕይ 8፡ 1-2
ሰባት መለከቶች ተሰጣቸው አማራጭ ትርጉሞች: 1) እግዚአብሔር ሰባት መለከቶችን ሰጣቸው ወይም 2) በጉ ሰባት መለከቶችን ሰጣቸው፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 8:3-5
ራዕይ 8፡ 3-5
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 8:6-7
ራዕይ 8፡ 6-7
ወደ ምድር ተወረወሩ አማራጭ ትርጉም: "መለላእኩ ወደ ምድር ወረወረው፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) አንድ ሦስተኛው እጅ ተቃጠለ፣ አንድ ሦተኛው ዛፍ ተቃጠል እንዲሁም ሁሉም አረንጓዴ ሣሮች ተቃጠሉ አማራጭ ትርጉም: "የምድር አንድ ሦስተኛው ተቃጠለ፣ የዛፎች አንድ ሦስተኛ ተቃጠለ እንዲሁም አረንጓዴ ሣሮቹ ተቃጠሉ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 8:8-9
ራዕይ 8፡ 8-9
በእሳት የሚቃጠል ታላቅ ተራራን የሚመስል ነገር በባሕር ተጣለ፤ "መላእኩ በእሳት የሚቃየል ታላቅ ተራራን የሚመስል ነገር በባሕር ተጣለ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) የባሕርም ሲሶው ደም ሆነ በባሕርም ከሚኖሩ ሕይወት ካላቸው ፍጥረቶች ሲሶው ሞተ የመርከቦችም ሲሶው ጠፋ። አማራጭ ትርጉም: "የባሕር ሲሶው ደም እንዲሆን አደረገ፤ በባሕር ውስጥ ከሚኖሩት ሕያዋን ፍጥረታት መካከል ሲሶው ሞቱ እንዲም የመርከቦቹ ሲሶው ጠፋ፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ደም ሆነ አማራጭ ትርጉሞች: 1) "እንደ ደም ሆኑ" (UDB) (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) 2) literally "became blood." [[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 8:10-11
ራዕይ 8፡10-11
እና እንደ ችቦም የሚቃጠል ታላቅ ኮከብ ከሰማይ ወደቀ፥
"እና እንደ ችቦ የሚቃጠል ታላቅ ኮከብ ከሰማይ ወደቀ፡፡" የታላቁ ኮከብ እሳት ልክ የሚቃጠል ችቦ ጋር ተመሳሳይነት አለው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]])
ችቦ
በአንድ በኩል መንደድ የሚችል ብርሃን የሚሰጥ እንጨት፡፡
የኮከቡም ስም እሬቶ ነው
የኮከቡ ስም “እሬቶ” የሆነው መራራ ጣዕም ካለው ተከል ተነስቶ ነው፡፡
እሬቶ
በኮከብ የተመረዘ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መራራ” (UDB) ወይም "መርዛማ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]])
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 8:12
ራዕይ 8፡ 12-12
የፀሐይ ሲሶ ተመታ አማራጭ ትርጉም፡ "የፀሐይን ሲሶ ጨለማ ዋጠው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 8:13
ራዕይ 8፡ 13-13
ሊነፉ ያላቸው የሦስቱ መላእክት መለከት ስለሚቀረው ድምፅ በምድር ላይ ለሚኖሩት ወዮላቸው፥ ወዮላቸው፥ ወዮላቸው ሲል ሰማሁ። አማራጭ ትርጉም፡ "የመለከት ድምፅ እሰስካሁን ያላሰሙት ሦስቱ መላእክት ማሰማት ልጀምሩ ስለሆነ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:08]]
Revelation 9
Revelation 9:1-2
ራዕይ 9፡ 1-2
ጉድጓድ በምድር ውስጥ ያለ ረጅም እና ጠባብ መንገድ ጥልቅ እና ማብቂያ ያሌለው አማራጭ ትርጉም: "መጨረሻ ያሌለው ጥልቅ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_hendiadys]]) ትልቅ ጢስ ከእሳቱ ላይ የሚነሳ በጣም ረጅም ጢስ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 9:3-4
ራዕይ 9፡ 3-4
አንበጣዎች መንጋ በብዛት የሚበሩ ነፍት (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው። ጊንጦች የመያዝ እና ሌሎች እንስሳትን በመርዝ የመበከል ኃይል አላቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_explicit]]) ጊንጦች ንቦች መርዛቸው ከኋላ እንደሆነ ሁሉ እነዚህም መርዛማ መውጊያ ያላቸውን ትንንሽ እንስሳቶች ናቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) ግንባር ከዐይን በላይ በፊት ላይ የሚገኝ፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 9:5-6
ራዕይ 9፡ 5-6
እነርሱ አንበጣቹ ([[:en:bible:notes:rev:09:03|9:03]]) እነዚያ ሰዎች አንበጣዎቹ የሚነድፏቸው ሰዎች ሰዎች ነገር ግን መግረፍ ብቻ "ሰዎች፤ እነርሱ የተሰጣቸው ፈቃድ የመግረፍ ብቻ በው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_ellipsis]]) ፍላጎት መሻት [[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 9:7-9
ራዕይ 9፡ 7-9
አንበጣዎች አንበጣዎቹ የተገለጹት ሰዎች ከሚያውቋቸው ነገሮች ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 9:10-12
ራዕይ 9፡ 10-12
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]] ጥልቅ እና መጨረሻ ያሌለው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:09:01|9:1]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አብዶን . . . አጶልዮን ሁለቱም “ጥፋት” የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_names]])
Revelation 9:13-15
ራዕይ 9፡ 13-15
በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች እነዚህ በመሰዊያው አናት ላይ በአራቱም ማዕዘኖች የሚገኙ የቀንድ ቅርጽ ያላቸው ነገሮች ናቸው፡፡
Revelation 9:16-17
ራዕይ 9፡ 16-17
200,000,00
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:11|5:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 9:18-19
ራዕይ 9፡ 18-19
ጭራቸው እንደ እባብ ነው የፈረሶቹ ጭራ ከእባብ ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) "ጭራቸው የእባብን ራስ ይመስላል" (UDB) ወይም 2) "የጭራቸው መጨረሻ ትልቅ ነው እንዲሁም እባብ ይመስላል፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 9:20-21
ራዕይ 9፡ 20-21
በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች
"መቅጸፍቶቹ ያልገደሏቸው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ
ጣኦታት፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ "ሕያው ያልሆኑ ነገሮች" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]])
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:09]]
Revelation 10
Revelation 10:1-2
ራዕይ 10፡ 1-2
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:10]]
Revelation 10:3-4
ራዕይ 10፡ 3-4
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:10]]
Revelation 10:5-7
ራዕይ 10፡ 5-7
ከዘላለምም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ሆኖ በሚኖረው በዚህ ሥፍራ ላይ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ በውስጡ ያሉትን ሁሉ ይህ ሦስት ጊዜ ያኸል ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን የሚመለክተውም በአየር፣ በባሕር ወይም በምድር ላይ የሚኖሩትን ሁሉንም እጽዋት፣ እንስሳት እና ሰዎችን ነው፡፡ ይፈጻማል "ይህ ልሆን ነው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:10]]
Revelation 10:8-9
ራዕይ 10፡ 8-9
እኔ ይህ የሚያመለክተው ዮሐንስን ነው፡፡ መራራ የዚህ ነገር ትርጉሙ የመጽሐፉ መልእክት የሚያበሳጭ ወይም አስደሳች አይሆንም፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:10]]
Revelation 10:10-11
ራዕይ 10፡ 10-11
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:10]]
Revelation 11
Revelation 11:1-2
ራዕይ 11፡ 1-2
ለእኔ ተሰጠኝ . . . ተነገረኝ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” እና “ለእኔ” ዮሐንስን የሚያመልክት ነው፡፡ መርገጥ አንድ ነገር የማይጠቅም መሆኑን ለማሳየት በእርሱ ላይ መረማመድ፡፡ አርባ-ሁለት ወራት ሁለት ወራት** - አማራጭ ትርጉም: "42 ወራት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:3-5
ራዕይ 11፡ 3-5
እነዚህ ሁለት ምስክሮች ሁለቱ የወይራ ዛፎች እና ሁለቱ መቅረዞች ናቸው እነዚህ ሁለት ምስክሮች ከዚህ በፊት የተጠቀሱት ሁለቱ የወይራ ዛፎች እና ሁለቱ መቅረዞቸ ናቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:6-7
ራዕይ 11፡ 6-7
ምድርን በሁሉም ዓይነት መቅሰፍቶች መምታት ይህ በምድር ላይ ሁሉንም ዓይነት አስቸጋሪ ነገሮችን እንዲከሰት የሚያድርጉትን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_idiom]]) ጥልቅ እና ማለቂያ ያሌለው “ማለቂያ ያሌለው” የሚለው ቃል ትርጉሙ መጨረሻ ያሌለው ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ቃላት የትልቀቱን መጠን ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:8-9
ራዕይ 11፡ 8-9
ሦስት ከግማሽ ቀናት "3 ሙሉ ቀናት እና አንድ ግማሽ ቀን: ወይም"3.5 ቀናት" ወይም "3 1/2 ቀናት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:10-12
ራዕይ 11፡ 10-12
ሦስት ከግማሽ ቀናት "3 ሙሉ ቀናት እና አንድ ግማሽ ቀን: ወይም"3.5 ቀናት" ወይም "3 1/2 ቀናት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:13-14
ራዕይ 11፡ 13-14
ሰበባት ሺኅ ሰዎች "7,000 ሰዎች" (ተመልከት [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:15
ራዕይ 11፡ 15-15
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:16-17
ራዕይ 11፡ 16-17
ሃያ - አራት ሽማግሌዎች አራት ሽማግሌዎች** - "24 ሽማግሌዎች" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) በግምባራቸው ተደፍተው የሰውነታቸው የፊት ክፍል “ፌታቸው” ተብሎ ይገለጻል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]])
Revelation 11:18
ራዕይ 11፡ 18-18
ቁጣህ . . . አገልጋዮችህ . . . ስምህ “አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ የማያስፈልግ "ዝቅተኛ" ወይም "ዝቅ ያለ" ወይም "በዝቅተኛ ሥፍራ ላይ ያለ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 11:19
ራዕይ 11፡ 19-19
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:11]]
Revelation 12
Revelation 12:1-2
ራዕይ 12፡ 1-2
በሰማይ ታላቅ ምልክት ታየ አማራጭ ትርጉም: "በሰማይ ታላቅ ምልክት ታየ" ወይም "እኔ፣ ዮሐንስ በሰማይ ታላቅ ምልክትን አየሁ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ፀሐይን የተጎናፀፈች አንድት ሴት አየሁ አማራጭ ትርጉም: "ፀሐይን የለበሰች ሴት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ዐሥራ ሁለት ክዋክብት "12 ክዋክብት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:3-4
ራዕይ 12፡ 3-4
ዘንዶ ትልቅ፣ እንሽላልት የሚመስል አደገኛ ተሳቢ እንስሳ፡፡ ይህ ለአይሁዳዊያን የክፋት እና የተዘበራረቀ ነገር ምልከክት ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:5-6
ራዕይ 12፡ 5-6
ልጇ ወደ እግዚአብሔር ተነጠቀ አማራጭ ትርጉም: "እግዚብሔር ልጇን ወደ ራሱ ወሰደው፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:7-9
ራዕይ 12፡ 7-9
ዘንዶ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በቁጥር 9 ላይ ዘንዶው “ዳቢሎስ ወይም ሴጣን” ተብሎ ተጠርቷል፡፡ ታላቁ ዘንዶ እና የእርሱ መላእክት. . . ወደ ምድር ተጣሉ አማራጭ ትርጉም: እግዚአብሔር ታላቁ ዘንዶን እና የእርሱን መላእክት ከሰማይ ወደ ምድር ጣላቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:10
ራዕይ 12፡ 10-10
እኔ ይህ ዮሕንስን ያመለክታል፡፡ ቀን እና ማታ “ቀን እና ማታ” የሚሉት ቃላት ሁል ጊዜ ተጣምረው ጥቅም ላይ ውለዋል፤ እርሱም ሁል ጊዜ ወንድሞችን ይከሳቸዋል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:11-12
ራዕይ 12፡ 11-12
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:13-14
ራዕይ 12፡ 13-14
ዘንዶው ወደ ምድር መጣሉን አውቆ አማራጭ ትርጉም: "ዘንዶው እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ ምድር እንደጣለው አውቆ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ዘንዶው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 12:15-17
ራዕይ 12፡ 15-18
እባብ በ[[:en:bible:notes:rev:12:07|12:9]]. መሠረት ይህ ከዘንዶው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ እንደ ወንዝ አማራጭ ትርጉም: "በብዛት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) ዘንዶ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ ዘንዶው ከአፉ ያፈሰሰውን ወንዝ ዋጠችው። አማራጭ ትርጉም: "በምድር ላይ ያለው ቀዳዳ ተከፍቶ ውሃ ወደ ቀዳዳው ውስጥ ፈሰሰ፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_personification]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:12]]
Revelation 13
Revelation 13:1-2
ራዕይ 13፡ 1-2
ከዚያም ይህንን አየሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሕንስ ነው፡፡ ዘንዶ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:3-4
ራዕይ 13፡3-4
ይሁን እንጂ ያ ቁስል ተፈወሰ አማራጭ ትርጉም: "ይሁን እንጂ ቁልስሉ ተፈወሰ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) አውሬውን ተከተሉ "ለአውሬው ታዘዙ" ዘንዶ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ እርሱን ተቃውሞ ማን መዋጋት ይችላል? አማራጭ ትርጉም: "አውሬንን ተቃውሞ ማንም ልዋጋ እና ልሸንፍ አይችልም!" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_rquestion]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:5-6
ራዕይ 13፡ 5-6
ለአውሬው ተሰጠው . . . ተፈቀደለት "እግዚአብሔር ለአውሬው ሰጠው . . . እግዚብሔር ለአውሬው ፈቀደለት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) አርባ -ሁለት ወራት ሁለት ወራት** - "42 ወራት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) ስሙን እየተሳደበ "የእግዚአብሔርን ስም ወይም ባሕርይ እየተሳደበ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:7-8
ራዕይ 13፡ 7-8
ስልጣን ለእርሱ ተሰጠው
አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ለአውሬው ስልጣን ሰጠው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
ስሙ ያልተጻፈ ማንኛውም ሰው ሁሉ
አማራጭ ትርጉም: "በጉ ስማቸውን ያልጻፋቸው ሰዎች ሁሉ" ወይም "ኢየሱስ ስማቸውን ያልጻፋቸው ሁሉ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
በግ
ይህ ኢየሱስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]]. ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የታረደው
አማራጭ ትርጉም: "ሰዎች ያረዱት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:9-10
ራዕይ 13፡ 9-10
ጆሮ ያለው ይስማ ይህ ማለት የመስማት ችሎታ ያለው እና የእግዚአብሔርን መልዕክት መረዳት የሚችል ማለት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:11-12
ራዕይ 13፡ 11-12
ዘንዶው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ እና ምድርን እና በውስጧ የሚኖሩትን ሁሉ የፈጠረውን "እና በምድር ላይ ያሉትን ሁሉ የፈጠረውን" ለሞት የሚያበቃ ቁስል ያለበት ተፈወሰ አማራጭ ትርጉም: "ለሞት የሚያበቃ ቁስል ያለበት ተፈወሰ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:13-14
ራዕይ 13፡ 13-14
ያድርጋል "በምድር ካይ ያለው አውሬ ይህንን ያደርጋል" በሰይፍ ቆስሎ የነበረው አማራጭ ትርጉም: "የሆነ ሰው በሰይፍ ያቆሰለው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:15-17
ራዕይ 13፡ 15-17
ተፈቅዶለት ነበር አማራጭ ትርጉም: "እግዚአበብሔር ለአውሬው በምድር ላይ ፈቅዶለት ነበር" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው። አማራጭ ትርጉም: "ለአውሬው ምስል ሕይወት ለመስጠት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) ለአውሬው ምስል ለመስገድ ፈቃደኛ ያልሆኑት ሰዎች ሁሉ እንዲገደሉ አማራጭ ትርጉም፡ "አውሬውን ለማምለከት ፈቃደኛ ያልሆነ ማንኛውም ሰው እንዲገደል" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 13:18
ራዕይ 13፡ 18-18
የሰው ልጅ ቁጥር ነው አማራጭ ትርጉሞች 1) ቁጥሩ የሚያመለክተው አንድን ሰው ነው ወይም 2) ቁጥሩ ሁሉንም የሰው ልጆች ይወክላል፡፡ 666 "ስድስት ስልሳ ስድት" (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:13]]
Revelation 14
Revelation 14:1-2
ራዕይ 14፡ 1-2
ተመለከትኩ
በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሐንስ ነው፡፡
በግ
ይህ ኢየሱስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]]. ላይ ምን ብለህ አንንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
144,000
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:07:04|7:4]].ላይ ምን ብለህ አንንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ስሙና የአባቱ ስም በግምባራቸው የተጻፈላቸው
አማራጭ ትርጉም: "በግንባራቸው ላይ የበጉ እና የአባቱ ስም የጻፉ ሰዎች፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
Revelation 14:3-5
ራዕይ 14፡ 3-5
ዘመሩ "144,000ዎቹ ዘመሩ" ከሴትቱ ጋር ራሳቸውን ያላረከሱት እነዚህ ናቸው አማራጭ ትርጉም: "144,000ዎቹ ድንግል በግብረገብ ንጹሕ እንደሆነች በመንፈሳዊነት ንጹሕ የሆኑት ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ የሐሰት አማልክትን በማምለክ ራሳቸውን አላረከሱም፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:6-7
ራዕይ 14፡ 6-7
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:8
ራዕይ 14፡ 8-8
ወደቀች፣ ወደቀች ይህ ቃል የተደጋገመው አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ወደቀች . . . በራሷም ላይ ከፍተኛ ቁጣን አመጣች "በጣም ክፉ ከተማዎች (ወይም፣ ከተማ) የሚለው የሚያመለክተው ባብሎንን ሲሆን እርሷም ፈጽማ ጠፍታለች! እግዚአብሔር ሰዎቻቸውን ቀጥቷል ምክንያቱም ልክ ሴተኛ አዳሪ ሰዎች ጠንካራ መጠጥ እንዲጠጡ እና ኢ-ግብረገባዊ የሆነ ግብረስጋ ግንኙነት እንዲፈጽሙ እንደሚታሳመን ሁሉ እነዚህም የሁሉንም ሀገራት ሰዎች እግዚአብሔር እንዲክዱ አሳምነዋልና፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:9-10
ራዕይ 14፡ 9-10
የእግዚአብሔርን ቁጣ ወይን ይጠጣሉ በዚህ ሥፍራ ላይ “ወይን መጠጣት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ቁጣን መቀበልን ነው፡፡ (ተመልከት [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) የተዘጋጀውን አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ያዘጋጀውን" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) የቁጣው ጽዋ ጽዋው በወይን የተሞላ ሲሆን ይህም የእግዚአብሔርን ቁጣ ይወክላል፡፡(ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ሳይቀላቀል መቀዳት ይህ በውሃ ያልተቀላቀለ ወይንን ያመለክታል፡፡ ይህ ማለት የእግዚአብሔር ቁጣ ሙሉ ለሙሉ እንደሚመጣባቸው ያሳያል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) የእርሱ ቅዱስ መላእክት "የእግዚአብሔር ቅዱስ መላእክት" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:11-12
ራዕይ 14፡ 11-12
ከሥቃያቸው "ከቀጣይ ሕመማቸው" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:13
ራዕይ 14፡ 13-13
ሥራቸው ይከተላቸዋል አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ስለሥራቸው ይሸልማቸዋልና" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_idiom]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:14-16
ራዕይ 14፡ 14-16
የሰው ልጅ የሚመስለው
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:12|1:13]]. ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ማጭድህን አንሳ . . . ምድርም ታጨደች
ይህ ምሳሌያዊ ንግግር በምድር ላይ ባሉት ሰዎች ሁሉ ላይ ያለውን የእግዚአብሔርን ፍርድ ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]])
ማጭድ
ሣር እና ወይን ለማጨድ ጥቅም ላይ የሚለው የተቆለመመ እና ስለታም ብረትን ያመለክታል፡፡
ከቤተ መቅዱስ ወጣ
"ከሰማያዊው መቅደስ ወጣ"
ምድር ታጨደች
"ምድር አጨደ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:17-18
ራዕይ 14፡ 17-18
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]]
Revelation 14:19-20
ራዕይ 14፡ 19-20
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:14]] ታላቁ የወይን መጭመቂያ . . . ይህ ተመሳሳይ መያዥያ ዕቃን ያመለክታል፡፡ ልጓም በፈረስ ጭንቅላት ላይ የሚታሠር እና የፈረስን አቅጣጫ ለመምራት የሚገለግል ዕቃ 1,600 ምዕራፍ አንድ ምዕራፍ 185 ሜትሮች ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_bdistance]] and [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]])
Revelation 15
Revelation 15:1
ራዕይ 15፡ 1-1
ከዚያም አየሁ...ተፈጸመ በዚህ ሥፍራ ላይ ያለው 15:1 ከ15፡2-16፡21 ድረስ ያለው ማጠቃለያ ነው፡፡ ትልቅ እና አስገራሚ አማራጭ ትርጉም: "በጣም ያስገረመኝ ነገር" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]) ከእነርሱ ጋር የእግዚአብሔር ቁጣ ተፈጸመ አማራጭ ትርጉም: "እነዚህ መቅሰፍቶች የእግዚአብሔርን ቁጣ ፈጸሙ፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:15]]
Revelation 15:2
ራዕይ 15፡ 2-2
ቁጥሩ የሚያመለክተው ስሙን ነው ይህ በ[[:en:bible:notes:rev:13:18|13:18]]. ላይ የተጠቀሰውን ቁጥር እንደሚመለክት አንባቢያኑ ልገነዘቡ ይገባል፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:15]]
Revelation 15:3-4
ራዕይ 15፡ 3-4
የጽድቅ ተግባርህ ታወቀ አማራጭ ትርጉም: "ሁሉም ሰው ያደረከውን የጽድቅ ሥራ ተመለከተ እንዲሁም ተገነዘበ፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:15]]
Revelation 15:5-6
ራዕይ 15፡5-6
ከእነዚህ ነገሮች በኋላ "ሰዎች መዘመራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ" ከተልባ እግር የተሠራ ልብስ ከላይ የሚለበስ የተብለጨለጨ ልብስ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:15]]
Revelation 15:7-8
ራዕይ 15፡ 7-8
አራት ሕያዊያን ፍጥረታት ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:04:06|4:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:15]]
Revelation 16
Revelation 16:1
ራዕይ 16፡ 1-1
ሰማሁ ጸሐፊው ዮሐንስ ([[:en:bible:notes:rev:01:09|1:9]]) ሰማ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በ[[:en:bible:notes:rev:15:07|15:7]]. ተመሳሳይ ሀረጎችን ምን ብለህ እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:2
ራዕይ 16፡ 2-2
ከጽዋው ውስጥ ፈሰሰ አማራጭ ትርጉም: "በጽዋው ውስጥ ያለውን ወይን ውስጥ አፈሰሰው" ወይም "በእርሱ ጽዋ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔር ቁጣ አፈሰሰው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) የሚያሳምም ቁስል "የሚያሳምም ቁስል፡፡" ይህ ፈውስና ካላገኘ በእንፌክሽን ወይም ከጉዳ የመጣ ልሆን ይችላል፡፡ የአውሬው ምልክት ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:13:15|13:17]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:3
ራዕይ 16፡ 3-3
ከጽዋው ውስጥ አፈሰሰው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:16:02|16:2]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ባሕሩ ይህ በዓለማችን ውስጥ የሚገኙ ጨዋማ የውሃ አካላትን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]]) የሞተ ሰው ደም የሚመስል ይህ ማለት ውሃው ቀይ፣ ወፍራም ሆኖ መጥፎ ጠረን እንዳለው ያሳያል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:4-7
ራዕይ 16፡4-7
ከጽዋው ውስጥ አፈሰሰው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:16:02|16:2]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ወንዞች እና የውሃ ምንጮች ይህ ንጹሕ ውሃ የሚያመነጩ የውሃ አካላትን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_synecdoche]]) የውሃዎች መላእክ ይህ ሦስተኛውን መላእክ የሚመለክት ነው፡፡ እርሱ የእግዚአብሔር ቁጣ በወንዝ እና በውሃ ምንጮች ላይ እንዲያፈስ የተሸመ ነው፡፡ አንተ ጻድቅ ነህ በዚህ ሥፍራ ላይ "አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_you]]) ያለህና የነበርህ ተመሳሳይ ሀረጋትን በ[[:en:bible:notes:rev:01:04|1:4]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ የቅዱሳንህን እና የነቢትህን ደም አፍስሰዋል አማራጭ ትርጉም: "ክፉ ሰዎች ቅዱሳንን እና ነቢትን ገድለዋል፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ደም እንዲጠጡ ሰጠሃቸው እግዚአብሔር ለክፉ ሰዎች ወደ ደምነት የተቀየረ ውሃ ይጠጡ ዘንድ ሰጣቸው፡፡ ከመሰዊያው ላይ እንዲህ የሚል ምላሽ ሰማሁ አማራጭ ትርጉሞች 1) "ከመሰዊያው አጠገብ የነበረው መላእክ ስናገር ሰማሁት" ወይም 2) "ከመሰዊያው ሥር ያሉት የቅዱሳን ነፍሳት ስነናገሩ ሰማሁ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:8-9
ራዕይ 16፡ 8-9
ከጽዋው ውስጥ አፈሰሰው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:16:02|16:2]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ሰዎችን እንዲታቃጥል ፈቃድ ተሰጣት በዚህ ሥፍራ ላይ ዮሐንስ ፀሐይን በሰውና በመመሰል ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ፀሐይ ሰዎችን ክፉኛ ታቃጥል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_personification]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ አማራጭ ትርጉም: "የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ" (አማራጭ ትርጉም: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:10-11
ራዕይ 16፡ 10-11
ጽዋውን አፈሰሰ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:16:02|16:2]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የአውሬው ዙፋን የአውሬው ኃይል ማዕከል፣ የመንግስቱ ዋና መቀመጫ ከተማ ሊሆን ይችላል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) ፈሩ በአውሬው መንግስት ውስጥ ያሉ ሰዎች ፈሩ፡፡ ተሳደቡ "ረገሙ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:12-14
ራዕይ 16፡ 12-14
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]] እንቁራርት ይመስላል እንቅራሪት በውሃ አጠገብ የሚትኖር ትንሽ እንስሳ ናት፡፡አይሁዳዊያን ንጹሕ እንስሳ አድርገው አይቆጥሯትም፡፡ አውሬው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:15-16
ራዕይ 16፡ 15-16
እኔ እንደ ሌባ እመጣለሁ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:03:03|3:3]].ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ይህን አሳፋሪ ሁኔታ ተመለከቱ በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል ሌሎች ሰዎችን ያመለክታል፡፡ በአንድነት ሰበሰቧቸው "የዳቢሎስ መናፈስት ነገስታትን እና ጦራቸውን በአንድነት ሰበሰቧቸው" ተብሎ ወደምጠራ ሥፍራ "ሰዎች ብለው ወደምጠሩት ሥፍራ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) አርማንጌዶ ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_names]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 16:17-19
ራዕይ 16፡ 17-19
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
ጽዋውን አፈሰሰ
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:16:02|16:2]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ከዚያ ከቅድስተ ቅዱሳኑ እና ከዙፋነን እንዲህ የሚል ድምጽ ወጣ
ይህ ማለት በዙፋኑ ላይ የተቀመጠ አንድ ሰው ወይም በዙፋኑ አጠገብ የቆመ ሰው በከፍተኛ ድምጽ ተናገረ፡፡ ማን እንደተናገረ ግን በግልጽ አይታወቅም፡፡
ታላቅቷ ከተማ ተከፈለች
አማራጭ ትርጉም: "የመሬት መንቀጥቀጥ ታላቅቷን ከተማ ከፈላት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
ከዚያም እግዚአብሔር አስታወሳቸው
"ከዚያም እግዚአብሔር አዘዘ" ወይም "ከዚያም እግዚአብሔር አመጣ" ወይም "ከዚያም እግዚአብሔር አጽኖት መስጠት ጀመረ፡፡" አንባቢያኑ እግዚአብሔር የዘነጋውን ነገር አስታወሰ ብለው ማሰብ የለባቸውም፡፡
ለከተማይቱ በከፍተኛ ቁጣው የተሞላ የወይን ጽዋ ሰጣት
እግዚአብሔር ሕዝቡን ክፉኛ ቀጣቸው እንዲሁም በጣም እንዲሰቃዩ አደረገ፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]])
ለከተማይቱ ጽዋ ሰጣት
"ከተማይቱ ከጽዋው ትጠጣ ዘንድ አስገደዳት"
ከ . . . የተዘጋጀ ወይን
አማራጭ ትርጉም: " . . . የሚወክል ወይን"
Revelation 16:20-21
ራዕይ 16፡ 20-21
ታለንት ታለንት 34 ኪሎ ግራም ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_bweight]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:16]]
Revelation 17
Revelation 17:1-2
ራዕይ 17፡ 1-2
በብዙ ውሃዎች ላይ የሚተቀመጠው ታላቅቷ ጋለሞታ መላእኩ እየተናገረ ያለው ዮሐንስ ገና ስላላያት ሴት ነው፡፡ ይህች ሴት በ[[:en:bible:notes:rev:17:03|17:5]] ላይ እና በ[[:en:bible:notes:rev:17:18|17:18]]. ላይ የተገለተውን ከተማ የሚትወክል ናት፡፡ ታላቅቷ ጋለሞታ አማራጭ ትርጉም: "ሁሉም ሰው ስለእርሷ የሚያውቀው ጋለሞታ ሴት" ወይም "ሁሉም ሰው የሚጠላት ጋለሞታዋ ሴት፡፡" በብዙ ውኃዎች ላይ "ብዙ የውኃ መውረጫዎች ባሉበት" ወይም "ብዙ ወንዞች አጠገብ" ወይም "በወንዞች እና በባህሮች አጠገብ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]]
Revelation 17:3-5
ራዕይ 17፡ 3-5
ውድ ድንጋዮች እና እንቁዎች አማራጭ ትርጉም: "ብዙ ዓይነት ውድ ድንጋዮች" እንቁዎች ለስላሳ፣ ጠንካራ እና ነጭ ጨሌ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም አማራጭ ትርጉም: "የሆነ ሰው በግንባሯ ላይ ይህንን ስም ጽፏል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]). ታላቅቷ ባቢሎን አማራጭ ትርጉም: "እኔ ታላቅቷ ባቢሎን ነኝ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]]
Revelation 17:6-7
ራዕይ 17፡ 6-7
ከደም ጋር ጠጣችው ይህ ማለት በኢየሱስ የሚያምኑ ብዙ ሰዎችን ጎድታለች እንዲሁም ገድላለች፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ለኢየሱስ ሰማእታት የሆኑ "ለሌሎች ሰዎች ስለኢየሱስ በመናገራቸው ምክንያት የሞቱት አማኞች" ስለምን ተደነቅህ? አማራጭ ትርጉም: "ልትደነቅ አይገባህም" ወይም "እነዚህን ነገሮች ልተገነዘባቸው ይገባል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_rquestion]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]]
Revelation 17:8
ራዕይ 17፡8-8
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]] is about to come up ከዝቅተኛ ሥፍራ ወደ ከፍተኛ ሥፍራ የመንቀሳቀስ ጉዳይ ነው ወደ ላይ የመምጣት ጉዳይ ነው ከዝቅተኛ ሥፍራ ወደ ከፍተና ሥፍራ የመውጣት ጉዳይ ነው ስማቸው ያልተጻፈ ሰዎች . . . ዓለም ሳይፈጠር በፊት "ስማቸውን እግዚአብሔር ያልጻፈሰዎች . . . ዓለም ከመፈጠሩ በፊት፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ይህ ልሆን ነው ይህ ልመጣ እና እንዲህ ሆኖ ሊቀር ነው
Revelation 17:9-10
ራዕይ 17፡ 9-10
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]] ሴትቱ የተቀመጠችባቸው ሰባት ተራሮች በዚህ ሥፍራ ላይ “ተቀመጠች” የሚለው ቃል ትርጉሙ ሴትቱ በእነዚ ሥፍራዎች እና ሰዎች ላይ ሥልጣን ነበራት ማለት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ሰባት ነገሥታት እነዚህ ነገሥታት አንዱ ሌላኛውን ይከታተላል፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ የሚኖሩ አይደሉም፡፡ አንዱ ይኖራል "አሁን አነንዱ ንጉሥ ነው"
Revelation 17:11
ራዕይ 17፡ 11-11
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]] ዘንዶው . . . ራሱ ስምነተኛው ንጉሥ ነው፤ ይሁን አንጂ ከእነዚያ ሰባት ነገሥታት መካከል አንዱ ነው፡፡ ዘንዶው ከሰባቱ እንደ አንዱ ሆኖ ነግሦዋል ወይም ይነግሣል ከዚያም እንደ ስምንተኛ ንጉስም ሆኖ ይነግሣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ አስቀድሞ የኖረው ዘንዶ እና በሕይወት ያሌለው ስምንተኛው ንጉሥ ሆኖ ይነግሣል፡፡ ልክ እንደ ሰባቱ ነገሥታት ክፉ ይሆል ነገር ግን እግዚአብሔር በእርግጠኝነት ያጠፋዋል፡፡
Revelation 17:12-14
ራዕይ 17፡ 12-14
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]] ዐሥር ነገሥታት እነዚህ ነገሥታት ከዘንዶው ጋር በተመሳሳይ ጊዜያት የሚገዙ ናቸው፡፡ ለአንድ ሰዓት በቋንቋችሁ አንድን ቀን በሃያ አራት ሰዓታትን መከፋፈያ መንገድ ካሌለ በባሕላችሁ ውስጥ በአንድ ቀን ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራትን ከፋፍላችሁ በምትገልጡበት መንገድ ይህንን መግለጽ ትችላላችሁ፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) በጉ ያሸንፋቸዋል . . . እንዲሁም ከእርሱ ጋርም የተጠሩት፣ የተመረጡት፣ ተማኞች የሆኑት "በጉ—እና ከእርሱ ጋር የተጠሩት፣ የተመረጡት እና ታማኝ የሆኑት- አብረው ያሸንፋሉ"
Revelation 17:15
ራዕይ 17፡ 15-15
የተመለከትከው ውሃ ገለሞታዋ ሴት የተቀመጠችበት ነው ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:17:01|17:1]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎም ተመልከት፡፡ ሰዎች . . . ብዙ ሕዝብ . . . ቋንቋዎች እነዚህ ሁሉ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ናቸው፤ የተዘረዘሩትም አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]]
Revelation 17:16-17
ራዕይ 17፡ 16-17
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]] ጥላቻ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:02:06|2:6]]. ላይ ያለውን በተረጎምክበት መንገድ ተርጉመው፡፡ ባዶዋንና ራቁትዋን አድርግ "ያላትን ሁሉ ስረቃት እና ባዶዋን አስቀራት" ሥጋዋንም ይበላሉ፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል። እነዚህ ሁለት ንዑስ ዓረፍተ ነገሮች ያላቸው ትርጉም እርሷን ፈጽሞ ማጥፋት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_parallelism]] and [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) የእግዚአብሔር ቃ ፍጻሜን እስኪያገኝ ድረስ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ይሆናል ያለውን ነገር እስኪሆን ድረስ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
Revelation 17:18
ራዕይ 17፡ 18-18
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:17]]
Revelation 18
Revelation 18:1-3
ራዕይ 18፡ 1-3
የተጠሉ ወፎች "አስጠሊታ ወፎች" ወይም "ደስ የማይሉ ወፎች" ለሁሉም ሕዝቦች "በሁሉም ሀገራት ውስጥ ላሉ ሕዝቦች" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]]) ወይኑን ጠጡ . . . ከእርሷ ጋር ኢ-ግብረገባዊ የወሰብ ግንኙነት ፈጸሙ "ከባቢሎን ከተማ ጋር ተባበሩ እንዲሁም በኃጢአቷም ተባበሩ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ያ የእርሷን ፍርድ አመጣ "ይህም የእግዚአብሔር ፍርድ በእርሷ ላይ አመጣ" ነጋዴ የተለያዩ ነገሮችን የሚሸጥ ሰው በተንደላቀቀ ኑሮው ኃይል "በእርሷ ደስታ ላይ በጣም ብዙ ብር ከማውጣቱ የተነሣ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:4-6
ራዕይ 18፡ 4-6
ሌላ ድምፅ "ሌላ ሰው፣" ምናባትም ኢየሱስ ወይም እግዚአብሔር አስታወሰ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:16:17|16:19]]. ላይ “ማስታወስ” የሚለውን ቃል በተረጎምክብ ምንገድ ተርጉመው፡፡ ብድሯን ክፈላት ተናጋሪው ምናልባት ለመላእክቱ እየጠናገረ ይሆናል ወይም በ([[:en:bible:notes:rev:17:16|17:16]]) ለተጠቀሱት ለዐሥሩ ነገሥታት እየተናገረም ሊሆን ይችላል ወይም ለራሱ እየተናገረ ሊሆን ይችላል፡፡ እጥፍ ድርብ ደርቡባት አማራጭ ትርጉም: "ሁለት እጥፍ ጠንካራ አድርጉት" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:7-8
ራዕይ 18፡ 7-8
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]] ራሷን አክብራለች . . . ስጧጽ . . እንዲህ ብላለች . . . እኔ . .. እኔ . . እኔ ፈጽሞ አላይም . . . መቅሰፍት ይበላታል አማራጭ ትርጉም: "የባብሎን ሕዝቦች ራሳቸውን አክብረዋል . . . እኛ . . . እና . . እኛ ፈጽሞ አናይም . . . መቅሰፍት ይበላቸዋ፡፡" እንደ ንግስት እቀመጣለሁ፤ እኔ ባልቴት አይደሉም እርሷ በራሷ ስልጣን ገዥ ናት፤ በሌላ ሰው ላይ ፈጽሞ አትደገፍም (እንዲህ ታስባለች)፡፡ እርሷ በእሳት ትበላለች አማራጭ ትርጉም: "እሳት ፈጽሞ ያቃጥላታል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
Revelation 18:9-10
ራዕይ 18፡ 9-10
የግብረስጋ ግንኙነትን በተመለከተ ኢ-ግብረገባው ነገርን የፈጸመ ሰው እና ከእርሷ ጋር ከቁጥጥር ውጪ የሆነ ሰው ይህ ማለት ነገሥታቱ እና ሕዝቦቻቸው ኃጢአትን ሠርተዋል እንዲሁም የባቢሎን ሕዝቦች እንዳደረጉት ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ አምጸዋል፡፡ ወዮላችሁ፣ ወዮላችሁ የቃላት ድግግሞሹ የሚያሳየው አጽኖት መሰጠቱን ነው፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:11-13
ራዕይ 18፡ 11-13
ለእርሷ አልቅሱላት "ለባብሎን ሕዝብ አልቅሱለት" እምነ በረድ ሕንጻ ለመገንባት የሚያገለግል ድንጋይ ቅመማ ቅመም ለምግብ ጣዕም ለመስጠጥ የሚጨመር ቅመም [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:14
ራዕይ 18፡ 14-14
አንዚ . . . ፍሬ በዚህ ሥፍራ ላይ “አንዚ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የባብሎንን ሕዝብ ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_you]]) በሙሉ ኃይልሽ የተመኘሽውቸ "በጣም መፈለግ" እንደገና መገኘት የማይችል አማራጭ ትርጉም: "እንደገና የአንች ሊሆኑ አይችሉም" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:15-17
ራዕይ 18፡ 15-17
እና አስጌጠውት ነበር አማራጭ ትርጉም: "ራሳቸውን አስግጠው ነበር" ወይም "ለብሰው ነበር" ውድ ጌጣ ጌጦች "ውድ የሆነ ጌጦች" ወይም "ውድ ዋጋ ያላቸው ጌጦች" ዕንቁዎች ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:17:03|17:4]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:18-20
ራዕይ 18፡18-20
“የእርሷን” የሚለው ቃል የሚያመለከተው የባቢሎንም ከተማ ነው፡፡ ከተማይተዋ ታላቅ ከተማ ትመስላለችን? አማራጭ ትርጉም: "እንደ ባቢሎን ያላ ታላቅ ከተማ የለም፡፡". (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_rquestion]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:21-22
ራዕይ 18፡ 21-22
የወፍጮ ድንጋይ
እህል ለመፍጨት የሚሆን ትልቅ ክብ ድንጋይ፡፡
ታላቂቱ ከተማ ባቢሎን እንዲህ ተገፍታ ትወድቃለች ከእንግዲህም ወዲህ ከቶ አትገኝም።
እግዚአብሔር ከተማይቱን ፈጽሞ ያጠፋታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ባቢሎን በኃይል ገፍቶ ይጥላታል እና ከቶም አትገኝም" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
በገና የሚመቱና የሚዘምሩም ድምፅ እንቢልታንና መለከትንም የሚነፉ ድምፅ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ
አማራጭ ትርጉም: "በከተማችሁ ውስጥ ማንም ከእንግዲህ የሙዝቃ ድምፅ እንደገና አይሰማም፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
የእጅ ጥበብም ሁሉ አንድ ብልሃተኛ እንኳ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይገኝም፥ የወፍጮ ድምጽም ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፥
አማራጭ ትርጉም: "በከተማችሁ ውስጥ ከእንግዲህ ሠራተኞች አይታዩም ዌም አይሰሙም" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]])
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]]
Revelation 18:23-24
ራዕይ 18፡ 23-24
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:18]] የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም አማራጭ ትርጉም: "ማንም ከእንግዲህ የሙሽራ እና የሙሽራይቱን ደስታ የሞላበት ድምፅ አይሰማም፡፡" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና "በሌሎች ከተሞች የሚኖሩ ሰዎች ነጋዴዎችሽን ያከብራሉ" እንዲሁም በአስማትሽም አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና። አማራጭ ትርጉም: "እንዲሁም በአስማቶችሽ አሕዛብን ሁሉ አስተሻልና" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) በእርስዋም ውስጥ የነቢያትና የቅዱሳን ደም በምድርም የታረዱ ሁሉ ደም ተገኘባት። አማራጭ ትርጉም: "ነቢያትን እና ቅዱሳንን እንዲሁም በዓለም ውስጥ ያሉትን ሌሎች ሰዎችን በመግደል እግዚአብሔር በደለኛ አድርጎሻል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]])
Revelation 19
Revelation 19:1-2
ራዕይ 19፡ 1-2
ሰማሁ በሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል ዮሐንስን ያመለክታል፡፡ ሃሌሉያ የዚህ ቃል ትርጉሙ “እግዚአብሔር ይመስገን” ወይም “እግዚብሔር እናመስግን” ማለት ነው፡፡ ታላቂቷ ጋለሞታ ይህ በምድር ላይ ያሉትን ሌሎች ሰዎችን የሚመሩትን፣ ትክክለኛ ያልሆኑ አምልክትን እንዲያመልኩ የሚያደርጉትን ክፉ ሰዎችን የሚያመለክት (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) በምድር ላይ የተበላሹት አማራጭ ትርጉም: "በምድር ላይ ያሉ ሰዎችን የሚያበላሹት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_metonymy]])
Revelation 19:3-4
ራዕይ 19፡ 3-4
ሃሌሉያ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:19:01|19:1]] ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ከእርሷ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይወጣልr "ከጣኦት አምላኪዎች ከዘላለም እስከ ዘላለም፡፡" አማራጭ ትርጉም: "ራሳቸውን ጋለሞታ ካደረጉት እና ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ መካራን ከሚቀበሉት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ሃያ አራት ሽምግሌዎች አራት ሽማግሌዎቸ** - 24 ሽማግሌዎች (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:5
ራዕይ 19፡ 5-5
አምላካችን እግዚአብሔር ይመስገን በዚህ ሥፍራ “የእኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተናጋሪውን እና ሁሉንም የእግዚአብሔር አገልጋዮችን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_inclusive]]) ሁለቱም አላስፈላጊዎች እና ኃይለኞች ናቸው ተናጋሪው እነዚህ ቃላት በአንድነት የተተቀመው ሁሉንም የእግዚአብሔርን ሕዝብ ለማመልከት ነው፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:6
ራዕይ 19፡ 6-6
ሃሌሉያ
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:19:01|19:1]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:7-8
ራዕይ 19፡ 7-8
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]] ደስ ይበልን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሁሉንም የእግዚአብሔር አገልጋዮችን ነው፡፡ ክብርን ስጡት "ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ" ለበጉ ሠረግ ድግስ...ሙሽራይቱ ለእርሱ ራሷን አዘጋጅታለች ይህ የኢየሱስ እና የእርሱ ሕዝብ ለዘላለም አብረው ለመሆን መገናኘታቸውን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) በግ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
Revelation 19:9-10
ራዕይ 19፡ 9-10
የበጉ ሠረግ ድግስ የሠርጉ ድግስ የኢየሱስ እና የእርሱ ሕዝብ ለዘላለም መገናኘታቸውን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) በምድር ላይ ተደፋሁ በምድር ላይ መደፋት ማለት ፊትን ወወደ ምድር በማድረግ መደፋት ሲሆን አክብሮትን እና ለመገልገል ፈቃደኝነተን ያሳያል፡፡ በ19፡3 ላይ ያለውን ማስታወሻ ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:11-13
ራዕይ 19፡ 11-13
ከዚያም የተከፈተ ሰማይ አየሁ ይህ ምስል የአዲስ ራዕይ ጅማሬን ለማሳየት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህንን ሀሳብ በ[[:en:bible:notes:rev:04:01|4:1]], [[:en:bible:notes:rev:11:19|11:19]], እና [[:en:bible:notes:rev:15:05|15:5]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በደም የተነከረ ልብስን ለበሷል አማራጭ ትርጉም፡ "በደም የተጨማለቀ ልብስ ለብሷል" ወይም "በደም የተነከረ ልብስ ለብሷል" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:14-16
ራዕይ 19፡ 14-16
ከአፉ ስለታም ሰይፍ ይወጣል ይህንን ሀረግ በ [[:en:bible:notes:rev:01:14|1:16]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አሕዛብንም ይመታበት "አሕዛብን አጠፋ" ወይም "አሕዛብን በእርሱ ቁጥጥር ሥር አደረጓቸው" በብረት በተር ይገዛቸዋል ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:12:05|12:5]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በልብሱና በጭኑም የተጻፈበት፦ የነገሥታት ንጉሥና የጌታዎች ጌታ የሚል ስም አለው። አማራጭ ትርጉም: "በልብሱ ላይ እና በጭኑ ላይ ስም ተጽፎበታል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:17-18
ራዕይ 19፡ 17-18
የጌታዎችንና የባሪያዎችንም የታናናሾችንና የታላላቆችንም መላእክት እነዚህ ቃለት የተጠቀሙትን በአንድነት ሁሉንም ሰዎች ለማመልከት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:19-20
ራዕይ 19፡ 19-20
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 19:21
ራዕይ 19፡ 21-21
የተቀሩት "የተቀሩት የአውሬው ወታደሮች" ከአፉ የሚወጣቸው ሰይፍ በ[[:en:bible:notes:rev:01:14|1:16]]. ላይ ያለውን ተመሳሳይ ሀረግ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:19]]
Revelation 20
Revelation 20:1-3
ራዕይ 20፡ 1-3
ከዚያም አየሁ በዚህ ሥፍራ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሐንስን ነው፡፡ ጥልቅ እና ማለቂያ ያሌለው መንገድ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:09:01|9:1]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዘንዶ ይህን በ[[:en:bible:notes:rev:12:03|12:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አንድ ሺህ ዓመታት "1,000 ዓመታት" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) ነጻ ልወጣ ይገባዋ አማራጭ ትርጉም: "እርሱን ነጻ ለማውጣት መላእክቱን ያዛል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:20]]
Revelation 20:4
ራዕይ 20፡ 4-4
የታረደው አማራጭ ትርጉም: "ራሶቻቸው የተቈረጡባቸውን ሰዎች ነፍሳት፥" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:20]]
Revelation 20:5-6
ራዕይ 20፡ 5-6
ሌሎች የሞቱት "ሁሉም የሞቱት ሰዎች" አንድ ሺህ ዓመቱ አለቀ "1000 ዓመቱ አለቀ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) እንደነዚህ ባሉት ላይ ሁለተኛው ሞት ኃይል የለውም በዚህ ሥፍራ ላይ ዮሐንስ “ሞትን” የገለጸው በሰውኛ ኃይል ያለው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እነዚህ ሰዎች ሁለተኛው ሞት አያገኛቸውም" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_personification]]) ሁለተኛው ሞት ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:02:10|2:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:20]]
Revelation 20:7-8
ራዕይ 20፡ 7-8
በመሬት አራቱ መዓዘናት ላይ
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:07:01]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ጎግ ማጎግ
በነብይ ሕዝቄል ውስጥ የተጠቀሱት የእነዚህ ሰዎች ስም ሩቅ ያሉ ሀገራትን ለመወከል ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_explicit]] and [[:en:ta:vol1:translate:translate_names]])
በባሐር ዳርቻ እንዳለ አሸዋ ብዙ ይሆናሉ
ይህ በሴጣን ሠራዊት መካል ትልቅ ቁጥር ያለው አንድነት መኖሩን አጽኖት ይሰጣል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]])
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:20]]
Revelation 20:9-10
ራዕይ 20፡ 9-10
ወጡ "የሴጣን ሠራዊት ወጡ" ወደ እሳቱና ወደ ዲኑ ባሕር ተጣለ፥ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:19:19|19:20]]. ላይም ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:20]]
Revelation 20:11-12
ራዕይ 20፡ 11-12
ምድር እና ሰማይ ከእርሱ መገኘት ፊት ሸሹ፤ ነገር ግን ልሸሸጉበት የሚችሉበት ሥፍራ አልነበራቸውም ዮሐንስ ምድር እና ሰማይን ከእግዚብሔር ፍርድ ፊት ለመሸሽ ጥረት የሚደርጉ አድርጎ ስሏቸዋል፡፡ ይህ ማለት የእግዚአብሔር መገኘት አሮጌውን ሰማይ እና ምድር ፈጽሞ ያጠፋል፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:figs_personification]]) ታናናሾችንና ታላላቆችን ዮሐንስ እነዚህ ቃላት በማዋሃድ ለመግለጽ ያሰበው የሞቱትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]) መጽሐፉ ተከፈተ አማራጭ ትርጉም: "እናም መጽሐፉ ተከፈተ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:20]]
Revelation 20:13-15
ራዕይ 20፡ 13-15
የሞቱት ተፈረደባቸው አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር የሞቱት ሰዎች ላይ ፈረደባቸው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) ሁለተኛው ሞት ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:02:10|2:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
Revelation 21
Revelation 21:1-2
ራዕይ 21፡ 1-2
አየሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሕንስ ነው፡፡ ልክ ሙሽሪት ለባሏ እንደሚትዋብ ሁሉ ይህ አዲስቷ ኢየሩሳሌም በጣም የተዋበች መሆኗን አጽኖት ሰጥቶ ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_simile]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:3-4
ራዕይ 21፡ 3-4
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:5-6
ራዕይ 21፡ 5-6
አልፋ እና ኦሜጋ፣ መጀመሪያ እና መጨረሻ እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽኖት ሰጥተው የሚያስተላልፉት መልዕክትም እግዚአብሔር ዘላለማዊ መሆኑነ ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]). አልፋ እና ኦሜጋ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:07|1:8]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የተተማ ቢኖር . . . የሕይወት ውሃ ይህ ማለት እግዚአብሔር ለሚፈልግ ሁሉ በነጻ የዘላም ሕይወት ይሰጣል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:7-8
ራዕይ 21፡ 7-8
የሚፈሩት
"ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለማድረግ በጣም የሚፈሩ ሰዎቸ"
ርኩሳን
"መጥፎ ነገር የሚያደርጉ ሰዎች"
በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤
ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:19:19|19:20]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ሁለተኛው ሞት
ይህን በ[[:en:bible:notes:rev:02:10|2:11]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:9-10
ራዕይ 21፡ 9-10
ሙሽራ፣ የበጉ ምስት በበዚህ ሥፍራ ላይ የጋብቻ ምስሉ የሚያመለክተው ኢሱስ ከሕዝቡ ጋር መሆኑን እና በእርሱ ቅዱስ ከተማ ለዘላለም እንደሚኖር ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) በግ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ከዚያም በመንፈስ ወሰደኝ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:17:03|17:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:11-13
ራዕይ 21፡ 11-13
ኢየሩሳሌም "ሰማያዊዋ ኢየሩሳሌም" ወይም "አዲስቷ ኢየሩሳሌም" ብርጭቆ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:04:06|4:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ኢያሰጲድ ይህንን በ [[:en:bible:notes:rev:04:01|4:3]].ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዐሥራ ሁለት በሮች "12 በሮች" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) ተጽፏል አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር ጽፎታል" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:14-15
ራዕይ 21፡ 14-15
በግ ይህ ኢየሱስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]] [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:16-17
ራዕይ 21፡ 16-17
[[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]] ምዕራፍ እስታዲዬም 185 ሜትሮች ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_bdistance]]) ክዩብs አንድ ክዩብ 46 ሴንቲሜተር ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_bdistance]])
Revelation 21:18-20
ራዕይ 21፡ 18-20
ኢያሰጲድ፥ . . . ሰንፔር፥ . . . ኬልቄዶን፥ . . . መረግድ፥ እነዚህን በ[[:en:bible:notes:rev:04:01|4:3]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ አምስተኛው ሰርዶንክስ፥ ስድስተኛው ሰርድዮን፥ ሰባተኛው ክርስቲሎቤ፥ ስምንተኛው ቢረሌ፥ ዘጠነኛው ወራውሬ፥ አሥረኛው ክርስጵራስስ፥ አሥራ አንደኛው ያክንት፥ አሥራ ሁለተኛው አሜቴስጢኖስ ነበረ። እነዚህ ውድ ጌጣ ጌጦች ናቸው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:translate_unknown]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:21-22
ራዕይ 21፡ 21-22
ዕንቁዎች ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:17:03|17:4]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከተ፡፡ ጌታ እግዚአብሔር . . . እና በጉ መቅደሳቸው ነው ቤተ መቅዱስ የእግዚአብሔርን መገኘት ይወክላል፡፡ ይህ ማለት አዲስቷ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ አያስፈልጋትም ማለት ነው ምክንያቱም እግዚአብሔር እና ቤተ መቅዱስ በዚያ ይኖራሉና፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:23-25
ራዕይ 21፡ 23-25
በጉ ብርሃን ነውና ይህ ማለት የኢየሱስ ክብር ለከተማይቱ ብርሃንም ይሆናል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ደጆቿ አይዘጉም አማራጭ ትርጉም: "ደጆቿን ማንመ አይዘጋቸውም" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 21:26-27
ራዕይ 21፡ 26-27
ንጹሕ ያልሆነ ምንም ነገረ ፈጽሞ አይገባባትም "ንጹሕ የሆነ ነገር ብቻ ነው ወደዚህች የሚገባው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_parallelism]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublenegatives]]) ይሁን እንጂ በበበጉ የሕይወት መጽሐፍ ላይ ስማቸው የተጻፉት ብቻ አማራጭ ትርጉም: "ነገር ግን በጉ ስማቸውን በሕይወት መዝገብ ላይ ብቻ የጻፋቸው ብቻ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) በጉ ይህን በ[[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልክት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:21]]
Revelation 22
Revelation 22:1-2
ራዕይ 22፡ 1-2
አሳየኝ በበዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል ዮሕንስ ያመለክታል፡፡ እንደ ብርጭቆ ንጹሕ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:04:06|4:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በግ ይህንን [[:en:bible:notes:rev:05:06|5:6]].በ ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዐሥራ ሁለት ዓይነት ፍራፍሬ "12ዓይነት ፍራፍሬ" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:translate_numbers]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:3-5
ራዕይ 22፡ 3-5
አገልጋዮቹ እርሱን ያገለግላሉ “እርሱ” ለሚለው ቃል አማራጭ ትርጉሞች 1) እግዚብሔር አብን ያመለክታል ወይም 2) በጉ የሆነውን እግዚአብሔር ያመለክታል ዌም 3) አባት የሆነው እግዚአብሔርን እና በግ የሆነውን ሁለቱም በጋራአንድ ሆነው የሚገዙትን ያመለክታል፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:6-7
ራዕይ 22፡ 6-7
እነዚህ ቃላት የታመኑ እና እውነተኞች ናቸው ከዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆነውን በ[[:en:bible:notes:rev:21:05|21:5]]. ላይ የሚገኘውን ሀረግ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ተመልከት! እነሆ በቶሎ እመጣለሁ ከዚህ ዓረፍተ ነገር በፊት ያለው የጥያቄ ምልክት በቁጥር 6 እና ቁጥር 7 ላይ የተናጋሪ ለውጥ መኖሩን ያመለክታል፡፡ በቁጥር 7 ላይ በ UDB. ላይ በተገለጸው መሠረት ተናጋሪው ኢየሱስ ነው፡፡
Revelation 22:8-9
ራዕይ 22፡ 8-9
ስግደት ይህ በምድር ላይ መውደቅ እና መደፋትን ያመክታል፡፡ ይህ የአምልኮ ወሳኝ ክፍል ነው እንዲሁም አክብሮትን እና ለማገልገል ፈቃደኛ መሆንን ያሳያል፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:10-11
ራዕይ 22፡ 10-11
እንዲህ አለኝ "መልአኩ እንዲህ አለኝ" [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:12-13
ራዕይ 22፡ 12-13
አልፋ እና ኦሜጋ፣ የመጀመሪያ እና መጨረሻ፣ ጅማሬ እና ፍጻሜ እነዚህ ሦስት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ኢየሱስ ለዘላለም ኗሪ መሆኑን ያሳያል፡፡ (ተመልከት፡ [[:en:ta:vol2:translate:figs_parallelism]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_merism]]). አልፋ እና ኦሜጋ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:07|1:8]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ መጀመሪያ እና መጨረሻ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:01:17|1:17]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ጅማሬ እና ፍጻሜ ይህንን በ[[:en:bible:notes:rev:21:05|21:6]]. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:14-15
ራዕይ 22፡ 14-15
ልብሳቸውን ያጠቡ . . . ከሕይወት ዛፍ ይበላሉ መንፈሳዊ ንጽሕና ያላቸው ሰዎች በዘላለም ሕይወት ፍሬ ይበላሉ፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) ከውጪ ይህ ማለት ከከተማ ውጪ ማለት ሲሆን ወደ ውስጥ ለመግባት አይፈቀድም ማለት ነው፡፡ ውሻዎች በዚያ ባሕል ውስጥ ውሻ ንጹሕ ያልሆነ እና የሚጠላ ነው፡፡ ይህ መጥፎ የሆኑ ሰዎችን ለመወከል የሚውል ቃል ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:16
ራዕይ 22፡ 16-16
ለአናንተ ለመመሰክር በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር አምልካች ቃል ነው፡፡ የዳዊት ሥፍ እና ዘር “ሥር” እና “ዘር” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ናቸው፡፡ ሁሉም አጽኖት ሰጥተው የሚገልጹተ ኢየሱስ ከዳዊት ቤተሰብ የመጣ መሆኑን ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_explicit]] and [[:en:ta:vol2:translate:figs_doublet]]). ደማቅ የትዋት ኮከብ ይህ ጥዋት በማለዳ የሚትታየውን ደማቅ ኮከብ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህም የቀን ብርሃን በቶሎ እንደሚወጣ አመልካች ነው፡፡ በተጨማሪም ይህ ኢየሱስ መስሑ መሆኑን ያሳያል፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:17
ራዕይ 22፡ 17-17
የተጠማ ቢኖር . . . የሕይወት ውሃ ይህ ማለት እግዚአብሔር የዘላም ሕይወትን በእርግጥ ለሚፈልግ ሁሉ በነጻ ይሰጣል ማለት ነው፡፡ (ተመልከት: [[:en:ta:vol1:translate:figs_metaphor]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:18-19
ራዕይ 22፡ 18-19
እመሰክራለሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ1 የሚለው ቃል የሞመለክተው ዮሕንስን ነው፡፡ ማንም በእነዚህ ላይ ቢጨምር . . . ማንም ቢቀንስ ይህ በዚህ ትንቢት ላይ ለውጥ እንያደረግ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ ስለዚህ መጽሐፍ የተጻፉ "በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የጻፍኳቸው" (ተመልከት: [[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassive]]) [[:en:bible:questions:comprehension:rev:22]]
Revelation 22:20-21
ራዕይ 22፡ 20-21
ኖት የለውም